Daily Archives: February 18, 2012

የባለቤቱን አይኖች በስለት የወጋው አመለጠ

february 18/22012

Share This
source admas newsposted by zelalem gebre

ሁለቱም አይኖቿ ለጊዜው አያዩም ::በጐጂ አውራጃ በቡሬ ወረዳ የተወለደችው የ24 ዓመቷ ፀዳለች አስረስ ለቤተሰቦቿ 12ተኛ ልጅ ስትሆን ከአሁኑ ባለቤቷ ጋር የምትታወቀው ገና ከልጅነቷ ጊዜ ጀምሮ ነበር፡፡ ፀዳለችና የ26 ዓመቱ መሰለ ግርማ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዛው ቡሬ አብረው የተማሩ ሲሆን ሁለቱም ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ ነጥብ በማምጣታቸው  ፀዳለች አምቦ ዩኒቨርስቲ ስትገባ መሰለ ጅማ ዩኒቨርስቲ ተመደበ፡፡ መለያየታቸው ያላስደሰተው መሰለ፤ ባቀረበው ሃሳብም ፀዳለች እንደምንም ብላ እሱ ወዳለበት ዩኒቨርስቲ እንደተቀየረች ትናገራለች፡፡ Read the rest of this entry

አወልያ መስጊድ ታህሪር አደባባይ ሆኖ መዋሉ ተዘገበ

 

february 18/3/2012
የካቲት 9 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢሳት ዘጋቢ እንደገለጠው በዛሬው እለት በአወልያ መስጊድና በዙሪያው ባሉ ቦታዎች ከ100 ሺ ያላነሰ ህዝብ ተገኝቷል ከሙስሊሙ የተወከሉ ሰዎች ባለፈው ሰኞ ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ያደረጉትን ውይይት ሪፖርት ለመስማማት ህዝቡ አሰፍስፎ ይጠብቅ ነበር፡፡ ተወካዮቹ የህዝቡን ስሜት በመረዳት የመንግስት ባለስልጣናት ጥያቄያቸውን እንደተቀበሉዋቸው እና የመጨረሻ መልስ ለመስጠት ለየካቲት 26 ቀነ ቀጠሮ እንደሰጧቸው ተናግረዋል። Read the rest of this entry
%d bloggers like this: