Daily Archives: February 20, 2012

ብርትኳን ሚደቅሣ በዴሞክራሲ ውርስ ተቋም

February 20, 2012

በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ፤ መነሻና አቅጣጫ ላይ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሣ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ተናግረዋል፡፡

በ ስሎሞን አባተ | ዋሽንግተን ዲ.ሲ.

ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሣ

ኢትዮጵያ ውስጥ ተቃውሞን ለማፈን ተግባር ይውላል ያሉት በቢሊዮኖች የሚቆጠር የዋና ዋና ለጋሾች ገንዘብ ይበልጥ ውጤታማ ቁጥጥር ሊደረግበት እንደሚገባ አሜሪካ ውስጥ በትምህርት ላይ የሚገኙት የቀድሞ የአንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ መሪ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሣ አሳስበዋል፡፡ Read the rest of this entry

%d bloggers like this: