|
March 1, 2012
|
በአገራችን ኢትዮጵያ ኢህአዴግ በሥልጣን ላይ በቆየባቸው ባለፉት ሃያ አመታት ውስጥ የተፈፀሙ ኢ-ሠብአዊ፣ ኢ-ዴሞክራሲያዊና ኢ-ፍትሓዊ ድርጊቶችን ስንቃወምና ስናጋልጥ ቆይተናል፡፡ ገዢው ፓርቲ ግን አንድም ጊዜ ስህተቱን ሲቀበልና ሲያርም አልተስተዋለም፡፡ ይልቁንም የተለያዩ አሳሪና አስፈሪ አዋጆችን፣ መመሪያዎችን፣ ድንጋጌዎችን እያወጣና ለሕገ-መንግሥቱ እንኳ ሳይገዛ ባደባባይ በተደጋጋሚ በማን አህሎኝነት ከሕግ በላይ እየሆነ ነው፡፡ ህዝብ በኑሮ ውድነት፣ በመልካም አስተዳደር እጦት፣ በሕግ የበላይነት አለመኖር፣ በሙስና መንሠራፋት፣ በዴሞክራሲያዊ መብቶች አለመከበር ወዘተ በሚደርስበት በደል በየእለቱ ይጮሃል፡፡ Read the rest of this entry
![ETHflag_1__1_[1]](http://ethioandinet.files.wordpress.com/2012/09/ethflag_1__1_1.gif)


![60682_3922603203195_526663258_n[1] 60682_3922603203195_526663258_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8379/8653925962_694f997614_m.jpg)
![532059_547719218612772_154310823_n[1] 532059_547719218612772_154310823_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8101/8647940727_046dbca87f_m.jpg)

![524141_495401087180992_37321768_n[1] 524141_495401087180992_37321768_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8116/8645651087_09f9c14b6c_m.jpg)