Daily Archives: March 9, 2012

ወይዘሮ አዜብ እስቲ ባለቤትዎን ይምከሯቸው ?

March 9, 20121 Comment

ዛሬ ለቀዳማዊት እመቤት አዜብ መስፍን አንድ መልዕክት ለመስደድ አስቤያለሁ። እስከ ዛሬ ድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትራችን የተለያዩ መልዕክቶችን ልከንላቸው ነበር። እርሳቸው ግን አይተው እንዳላየ፣ ሰምተው እንዳልሰማ ዝም ብለውናል። በርግጥ መልዕክቶቻችንን እንደሚያነቡ ባለፈው ግዜ ጠቁመውናል። “እያንዳንዳችሁ በየጋዜጣው የምትፅፉትን እናያለን የጋዜጠኝነት ሀሁ ያልገባችሁ ጋጥ ወጦች ናችሁ” ብለው እስከ ዶቃ ማሰሪያችን በተናገሩበት “ዲስኩር” ቢያንስ መልዕክቶቻችንን እያዩ እንደሆነ ተረድተናል። እኛም “ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚያነቡን ባወቅን ግዜ ደስ አለን” ብለን ጮቤ ረግጠናል።

ቢሆንም ግን አንድም ቀን እንኳ “እንዲህ ይባላል፤ “እንዲህ አድርገን እናሻሽላለን። እንዲህም ተብለናል፤ እንግዲህ ካልፈለጋችሁ ምን እናደርጋለን … እንለቃለና…” ብለው ምላሽ ለመስጠት አልሞከሩም። (እኛ እንደሳቸው “አህያ ትልቅ ጆሮ አላት ግን በቅጡ አትሰማም ትላልቅ አይንም አላት ግን ያለመነፅር ማየት ይቸግራታል…” ብለን ሰውን ያህል ክቡር ፍጡር ከእንስሳ ጋር አናዛምድም። እናስ… እናማ… በቃ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብዙ ነገር እየጠየቅናቸው “ጆሮ ዳባ” አሉን። ብለን እናልፈዋለን… Read the rest of this entry

half million Ethiopian Muslim in awollya today

 500,000 የሚጠጋ ሙስሊም ህብረተሰብን  የአወልያ ዉሎ

    አላሁ አክበር!!!አላሁ አክበር!!! አምስ መቶ ሺህ የሚጠጋ ሙስሊም ህብረተሰብን ያስተናገደዉ የአወልያ የጁምአ ዉሎ!!!! በዛሬዉ እለት በአወልያ አምስ መቶ ሺህ የሚጠጋ ሙስሊም ህብረተሰብ ለጁምአ ሰላትእና ዉጤት ለመስማት እንደተገኘ ተገለፀ:: Read the rest of this entry

በጋምቤላ ሜካናይዝድ ኃይል ተሰማራ

በጋምቤላ ሜካናይዝድ ኃይል ተሰማራ

  for more info please click here PDF INFO

ደሳለኝና ኦሞት ኦባንግ ደቡብ ሱዳንን አስጠነቀቁ

ሦስት የጥበቃ ኃይሎች ተገድለዋል፣ Read the rest of this entry

%d bloggers like this: