በጋምቤላ ሜካናይዝድ ኃይል ተሰማራ
በጋምቤላ ሜካናይዝድ ኃይል ተሰማራ
for more info please click here PDF INFO
ደሳለኝና ኦሞት ኦባንግ ደቡብ ሱዳንን አስጠነቀቁ
ሦስት የጥበቃ ኃይሎች ተገድለዋል፣ አንድ ቆስሏል በጋምቤላ ክልል የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ በርካታ ወታደሮችንና ብረት ለበስ የጦር መሳሪያ በማሰማራት አውጫጪኝ እያካሄደ እንደሆነ ተሰማ። የአገዛዙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የክልሉ ፕሬዚዳንት ወደ ደቡብ ሱዳን አመሩ። ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች ጥቃት ሲፈጽሙ የኢታንግ ወረዳ መምህራን ስራ ማቆማቸው የክልሉን ውጥረት መባባስ እንደሚያሳይ ተዘገበ።ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) የመረጃ ምንጮች ከስፍራው የላኩት መረጃ እንደሚያመለክተው በክልሉ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወታደሮችና ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች እንዲሰማሩ የተደረገው በክልሉ ያለው ችግርና ውጥረት የህወሃት/ኢህአዴግን አገዛዝ በከፍተኛ ደረጃ ስላሳሰበው ነው።ከጋምቤላና ከደቡብ ሱዳን የመረጃ ምንጮቻችን የላኩትን ዘገባ በንዑስ ርዕሶች ከፋፍለን አቅርበነዋል። .. በጋምቤላ ሜካናይዝድ ኃይል ተሰማራ ኃይለማርያም
Posted on March 9, 2012, in ETHIOPIA AMHARIC. Bookmark the permalink. Leave a Comment.

![ETHflag_1__1_[1]](http://ethioandinet.files.wordpress.com/2012/09/ethflag_1__1_1.gif)


![60682_3922603203195_526663258_n[1] 60682_3922603203195_526663258_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8379/8653925962_694f997614_m.jpg)
![532059_547719218612772_154310823_n[1] 532059_547719218612772_154310823_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8101/8647940727_046dbca87f_m.jpg)

![524141_495401087180992_37321768_n[1] 524141_495401087180992_37321768_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8116/8645651087_09f9c14b6c_m.jpg)
Leave a Comment
Comments (0)