Daily Archives: March 24, 2012

Ethiopian envoy: I have learned a ‘big lesson’

Ethiopian envoy: I have learned a ‘big lesson’
March 24, 2012 01:51 AM
By Annie Slemrod
Bonssa: Legalization is imperative.

BEIRUT: Ethiopia’s consul general in Lebanon, Asaminew Debelie Bonssa, said he has learned from the abuse and death of Alem Dechasa-Desisa, but he believes the problems of Ethiopian domestic workers in the country would best be solved by legalizing their labor.

Speaking to The Daily Star from the office from where he heard Dechasa-Desisa’s screams over a month ago, Bonssa maintained Friday that the type of violence she was subjected to is uncommon at the consulate. Read the rest of this entry

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዘቀዘቁት ባንዲራ!Abe Tokichaw

march 24/3/2012

http://www.maledatimes.com

ጤና ይስጥልጅ ወዳጄ እንዴት አሉልኝ። ጤና ኑሮ ሁሉ አማን ሁሉ ሰላም ነው? የኔ ነገር መቼም ሰሞኑን ሳቀርባቸው የነበሩ አጫጭር ጨዋታዎች ላይ አንድም ግዜ እንኳ ሰላም ሳልልዎት ቀጥታ ወደ ወሬዬ ስገባ “እንዴት ያለው ወሬኛ ወጥቶታል!?” ብለው ሳይታዘቡኝ አይቀሩም። ለዚህ ነው ዛሬም ሌላ ትዝብት ሳይከተለኝ ቀድሜ ሰላምታ ያቀረብኩት። “ምናለ ሁሉ ሰው እንዳተ ከጥፋቱ ቢፀፀት” ይበሉና ያኩሩኝ እንጂ… Read the rest of this entry

ማእቀብ በወያኔ የገንዘብ ምንጮች ላይ! የኢትዮጵያ አየርመንገድንም ጨምሮ?

march 24/3/2012
በክፍሉ ሁሴን

እንደመንደርደሪያ አንዳንድ ትውስታ

ጊዜው 1967 ዓ.ም ክረምት።ክረምት መሆኑን የማስታውሰው ት/ቤታችን በተለመደው ዋና የዝናም ወራት ተዘግቶ ሰፈር በጭቃ ተራግጠን ውለን ስንገባ ተሸክመን ይዘን በምንገባው ጭቃ ምን ያህል ቤተሰቦቻችንን እንደምናስመርርም ትዝ ስለሚለኝ ነው።በተለይ ግን የስድሳ ሰባቱ ክረምት ከሁሉም በላይ ትክዝ የሚለኝ አንድ ምሽት አንዳፍታ የሚያሸብረን ሁኔታ በመከሰቱ ነው።የአስር አመት ከዘጠኝ ወይም ከአስር ወር ልጅ ስሆን በዚያን ጊዜ ህጻናት ከነበሩት ሶስቱ ወንድሞቼ በቀር ታናሽ ወንድሜና እናቴ በተከሰተው ሁኔታ እጅግ ተረብሸን ነበር። Read the rest of this entry

አይጣል ነው፣ የጦርነት ወሬ ፈነዳ

march 24/3/2012
በክፍሉ ሁሴን

ወያኔ አዲሳባ ገብቶ መላ ኢትዮጲያን በተቆጣጠረ ወሩ ማለትም ሰኔ 1983 “ሰፊ መሰረት ያለው”የሽግግር መንግስት ለማቋቋም ጉባኤ ተቀመጠ።ዴሞክራሲያዊ መስሎ አንጀት ለመብላት የወያኔው አለቃ መለስ ዜናዊ ካላዘነባቸው ነጥቦች አንዱ “ሁላችንም ዘላቂ የሆኑ የህዝቡን ጥቅሞች የሚመለከቱ ውሳኔዎችን ለመወሰን የህዝብ ውክልና የለንም። Read the rest of this entry

በቤንች ማጂ ዞን የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች አካባቢውን ልቀቁ መባላቸውን ገለጹ

 march 24/3/2012
በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን ጉራፋርዳ ወረዳ የሚኖሩ በርካታ የአማራ ክልል ተወላጆች ሕገወጥ ሰፋሪዎች ናችሁ በሚል እስከ የካቲት 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ የተላለፈላቸው መሆኑን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ የጉራፋርዳ ወረዳ አመራሮችና የቀበሌ ኃላፊዎች በሰጧቸው ፈቃድ መሠረት በሕጋዊ መንገድ መሬት ተረክበው በአካባቢው መኖር መጀመራቸውን የገለጹት የአማራ ክልል ተወላጆች፣ ባልጠበቁትና ባላሰቡት ሁኔታ ሀብትና ንብረታቸውን ጥለው አካባቢውን እንዲለቁ ትዕዛዝ መተላለፉ አስደንጋጭ መርዶ እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡ Read the rest of this entry

Legacy by Ethiopian martyrs created in blood Robele Ababya

March 24, 2012

ተነሳ ተራመድ (Stand adult and stride) was a insubordinate rallying strain authored by on-going youths (in their twenties) of a former Imperial Ethiopian Air Force in 1974. It was promote over a inhabitant radio and shortly prisoner a spirit, essence and mind of a Ethiopian people. Read the rest of this entry

Ethiopia to Accelerate Land Commercialization Amid Opposition

March 24, 2012

Ethiopia’s supervision pronounced it plans to transparent land and yield infrastructure for investors to accelerate a blurb tillage expostulate in a west of the country, amid antithesis to a skeleton that left 19 people dead. Read the rest of this entry
%d bloggers like this: