Daily Archives: April 1, 2012

Celebrating Women’s History Month: Interview with Birtukan Midekssa (Tadias)

April 1, 2012

Birtukan Midekssa is now a Reagan-Fascell Democracy Fellow during a International Forum for Democratic Studies in Washington, D.C. (Courtesy photo) Read the rest of this entry

የአዲስ አበባ አስተዳደር የቁም ከብት ያለፈቃድ መነገድ ሊከለክል ነው

April 1, 2012

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ፣ የልኳንዳ ነጋዴዎች በቁም ከብት ግብይት ወቅት ደላሎች እንዳስቸገሯቸውና አስተዳደሩ መፍትሔ እንዲፈለግላቸው ደጋግመው ያቀረቡትን አቤቱታ መሠረት በማድረግ፣ የግብይት ሒደቱን የሚመራ ረቂቅ መመርያ አዘጋጅቶ ውይይት ሲካሄድበት ከቆየ በኋላ፣ በአዲሱ መመርያ መሠረት የቁም ከብር በየመንገዱ መነገድ ይከላከላል ተብሏል፡፡ Read the rest of this entry

የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ ተፈረደባቸው

April 1, 2012
                            ከ433 ሺሕ ካሬ ሜትር በላይ መሬትና ከ12.3 ሚሊዮን ብር በላይ ለመንግሥት ተመላሽ ሆነ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፋይል ፎልደሮችን ለመግዛት ያወጣውን ጨረታ እሌኒ ማተሚያ ቤት የሚባል ድርጅት አሸናፊነትን ተገን በማድረግ፣ ከመንግሥት የፋይናንስ አዋጅና ግዢ መመርያ ውጭ ከድርጅቱ ተጨማሪ የፋይል ፎልደሮች እንዲገዙ በማድረጋቸው፣ የፍርድ ቤቱ የአስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊና ተባባሪዎቻቸው መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም. ተፈረደባቸው፡፡ Read the rest of this entry

ዳያስፖራውን በምርጫ የሚያሳትፈው ረቂቅ ፖሊሲ ዘንድሮ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል

April 1, 2012

 

ከዚህ ቀደም በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በመካከለኛው ምሥራቅና አገር ውስጥ ገብተው በኢንቨስትመንት እየተሳተፉ ከሚገኙ ዳያስፖራዎች ጋር ውይይት የተደረገበትና በምርጫ ለመሳተፍ የሚያስችለው የዳያስፖራ ረቂቅ ፖሊሲ፣ እስከ ሰኔ 2004 ዓ.ም. ድረስ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ረቂቅ ፖሊሲው ከመፅደቁ በፊት የመጨረሻ ግብዓት ለማካተት መጋቢት 21 ቀን 2004 ዓ.ም በጊዮን ሆቴል በተዘጋጀ አገራዊ የውይይት መድረክ የቀረበው ረቂቅ የዲያስፖራ ፖሊሲ፣ ዳያስፖራው በተደጋጋሚ ከሚያነሳቸው አንኳር ጉዳዮች አንዱ የሆነውን በዴሞክራሲያዊ ሒደት የመሳተፍ መብት ያካተተ ነው፡፡ Read the rest of this entry

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የተመሠረተብኝ ክስ በሐሰት የተቀነባበረና ግብ ያለው ነው አለ

April 1, 2012
በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ከታሰሩና ክሳቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው ከሚከታተሉት ስምንት ተከሳሾች አንዱ የሆነው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ ‹‹የተመሰረተብኝ ክስ በሐሰት የተቀነባበረና ግብ ያለው ነው፤›› አለ፡፡

ጋዜጠኛው ይኼንን የተናገረው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት መጋቢት 19 ቀን 2004 ዓ.ም. የመከላከያ ምስክሮቹን ከማሰማቱ በፊት የተከሳሽነት ቃሉን ባሰማበት ወቅት ነው፡፡ Read the rest of this entry

Records Fall At Prague Half Marathon

April 1, 2012

The tip 3 finishers from a 2012 Hervis Prague Half Marathon, from left: Henry Kiplagat (2nd), Atsedu Tsegay (1st) and Philemon Limo (3rd). Photo: Jane Monti
Atsedu Tsegay, Joyce Chepkirui break a prior marks.

PRAGUE — Strong winds churned by a start/finish area of Saturday’s 14th Hervis Prague Half Marathon, though Ethiopia’s Atsedu Tsegay and Kenya’s Joyce Chepkirui valid that they were even stronger, simply outstanding a one year-old march annals here by far-reaching margins.  Tsegay, a bronze medalist from a African Cross Country Championships dual weeks ago, dethroned his favourite Haile Gebrselassie as a fastest Ethiopian of all time, clocking a world-leading 58:47.  Chepkirui, a bullion medalist from a same African Cross Country Championships, ran a career best 1:07:03. Read the rest of this entry
%d bloggers like this: