Daily Archives: April 22, 2012

አዲሱ የቴሌ ኮሙኒኬሽን የስራ አመራር አባላት እና የደህንነት ጉዳይ ሚስጥራዊ መረጃ ተጋለጠ!

NISS

zelalem Aአዲሱ ቴሌእና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ)

120419TeleandINSA ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ ….

በአንጋፋነቱ የሚታወቀው እና የረጅም እድሜ ባለቤት የሆነው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኑኬሽን ኮርፖሬሽን በወያኔ መንግስት  አስተዳደር ስር ወድቆ ሌርጂም ዘመን ብዝበዛ ሲበዛበት የኖረ ድርጅት ከመሆኑም በላይ ከአመት ወደ አመት የእድገት ደረጃውን ዝቅ እያደረው መምጣቱ እጅግ አሳሳቢ ሁኔታላይ መድረሱን ባሳለፍናቸው አመታት በተለያዩ የመረጃ መረቦች ውስጥ ይህ ጉዳይ ሲተላለፍ መሰንበቱ የሚታወስ እና የቅርብ ጊዜም ትውስታ ነው ። ሆኖም ግን በአሁን ሰአት የዚህ አንጋፋ ድርጅት የስራ አመራር አባላት እና በየጊዚዕው የሚደረገው ድርጃታዊ ምዝበራ እና በመረጃ መረብ ደህንነታዊ እንቅስቃሴም የኢትዮጵያን መንግስት እንዳሰጋው እና ዛሬም የተቀመጠበትን ወንበር ላለመልቀቅ የሚያደርገውን ጥረት የሚያሳይ ተግባር እንደሆነ የሚያጋልጥ ትልቅ መረጃ መሆኑን ይጠቁማል ።ይህም በአሁኑ ወቅት የኑሮው ውድነት ያስመረረው የኢትዮጵያ ህዝብ ወደ አመጽ እንዳይጓዝ የሚያደርግ የመረጃ ስልት ቅየሳ ለማድረግ ቢሞክር እና ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚደረጉትን የሶሻል ኔትዎርክ ስራ እና እንደዚሁም የመገናኛ ብዙሃንን አፈና መቀጠል ዋና እና ተገቢ ብሎ ከሚያስባቸው ተግባሮች ውስጥ አንዱ መሆኑን ይታወቃል ።ለዚህም ይመስላል የደህንነት መስሪያ ቤቱ በአቶመለስ ዜናዊ እና ሌሎች የእሳቸው የቀኝ እጅ ሆነው ሊታዘዙ የሚችሉ ሰዎች ይህንን ቦታ ሊቆናጠጡት የቻሉት !ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ከላይ በፒዲኤፍ እና ከስር በጽሁፍ አጠቃለን ለማስቀመጥ የሞከርነው ሙሉውን መከታተል ይቻላል መልካም ንባብ   ማለዳ ታይምስ

የህወሃት/ኢህአዴግ የስለላ መረብ

ከውስጥ አዋቂዎች የተገኘ ግርድፍ መረጃ!! Read the rest of this entry

ኢቲቪ በአኪልዳማ ድራማ የተነሳ ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነው (አሉ)

ABETOKICHAW ♦ APRIL 22, 2012 ♦

 

ሰሞኑን የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ ከነ አንዷለም አራጌ ጋር በተያያዘ ባወጣው ዘገባ ምክንያት አቃቤ ህግ “በፍርድ ሂደቱ ላያ ጣልቃ ገብተሀል” በሚል ፍርድ ቤት እንዳቀረበው ይታወሳል። (በቅርቡ አይደል እንዴ… እንዴት ይረሳል…? ብለው ይከተሉኝ) ያንን ወሬ ባቀበልኩዎ ግዜ ከዚህ በፊት ኢቲቪ አካልዳማ የተባለውን “ፊልም” ሲያቀርብ  አቶ አንዷለም አራጌ “ኢቲቪ በፍርድ ሂደቱ ጣልቃ ገብቷል” ብለው ቢከሱ የሚሰማቸው እንዳላገኙ አውርተን ነበር። በነገራችን ላይ አቶ አንዷለም በወቅቱ የኢቲቪን አኪልዳማ በከሰሱ  በነጋታው ፊልሙ በህዝብ ጥያቄ ተብሎ ተደግሟል። (በወቅቱ እኔም በሆዴ በብሽሽቅ እኮ መንግስቴን የሚችለው የለም። ብዬ አድንቄ ነበር።) Read the rest of this entry

ይድረስ ላስጠራዥ – መለስ ዜናዊ ከተጠራዥ ስደተኛ: ( ኖርዌይ)

ከተገኘ ነውጠኛ ሊሆን ነው ቃተኛ

ይድረስ ላስጠራዥ – መለስ ዜናዊ ከተጠራዥ ስደተኛ – ዳዊት አበበ ,  ኦስሎ ( ኖርዌይ)

በሽተኛ – የማስታወስ ችሎታዬ ከጠፋ ሰነባብቷል ፣አንዳንድ ጊዜ በመንገድ ላይ ሆኘ ሳለሁ ከቤቴ ተነስቼ ወደ ቢሮዬ መሄዴን ? ፣ ወይ ደግሞ ከቢሮዬ ወጥቼ ወደ ቤቴ መመለሴን እስከማላውቅበት ድረስ ይምታታብኛል መድሃኒቱ ምንድነው ብሎ ይጠይቃል ዝንጉው- ህመምተኛ ሳይካትሪስቱን ፡፡

ሳይካትሪስቱ – በእንደዚህ ባለ ሁኔታ ላይ ማድረግ ያለብህ ነገር ቢኖር ፣ ዘወትር ወደ ሥራህ ስትሄድ የምሳ ዕቃ መያዝህን አትርሳ ፡፡ የምሳህ ዕቃ ባዶ በሆነበት ሰዓት ወደ ቤትህ መመለስህን ተገንዘብ ፡፡ የምሳህ ዕቃ ደግሞ ምግብ በያዘ ጊዜ ወደ ቢሮህ እንደምትሄድ ያስታውስሃል ፡፡ መድሃኒቱ እሱ ነው ብሎ ይመልስለታል የስነ ልቦናው ሃኪም፡፡
እኝህ ያገራችን ጉልበተኛ መሪ ፣ ሳይካትሪስት አያስፈልጋቸውም ብላችሁ ነው ጃል ? እኔ በዚህ ሃሳብ ስጸና ፣ ብዙዎች ደግሞ የለም ! እሳቸው ለቀቅ ፥ ለቀቅ የሚያደርግ የውሸት ህመም ወይም (pathological lier ) ስለሆኑ ጠበል የሚወስዳቸው አጥተው እንጂ ህመሙ የመጃጃት አይደለም የሚሉ አሉ ፡፡ እኔ እንኳ ከላይ እንዳለው ቀልድ ሳይካትሪስት ያስፈልጋቸዋል ያልኩበት ምክንያት ፣ እዛችው ፓርላማ ውስጥ ፣ ሃያ አመት ሙሉ ሲያገሱ ፣ ሁልጊዜ ቀደሞ ያሉትን ነገር እረስተው እንደገና ሲደረማምሱት ስላስተዋልኩኝ ነው ፡፡ የፓርላማውን በር ግን ስለመሳታቸውና ስለመደረማመሳቸው ያልኩት ነገር የለም፡ Read the rest of this entry

UN fears torture of forcibly returned

How Norway will ensure that the Ethiopian government is not going to torture forcibly returning asylum seekers?

Published: April 22, 2012 (8:02)

Girum Zeleke er glad for at FN engasjerer seg i etiopernes sak.FOTO:Anders Minge

This is one of six specific questions that the UN makes a critical letter to Norway in connection with the forced return of asylum seekers. Norway has been given 60 days to answer this and several other issues that are associated with the safety of the 400 Ethiopians who now is in danger of being forcibly returned to Eritrea soon. Read the rest of this entry

%d bloggers like this: