Daily Archives: April 24, 2012
ሰበር ዜና፡ በአዲስ አበባ አንድ ወጣት ራሱን ቤንዚን አርከፍክፎ አቃጠለ
Published On: Tue, Apr 24th, 2012 ሰበር ዜና
ዛሬ ከምሽቱ 11 ሰአት አካባቢ በአዲስ አበባ አራዳ ጊዮርጊስ አደባባይ /መሀል ፒያሳ/ ዳዊት የተባለ ወጣት / በግምት እድሜው 30 አመት ይሆነዋል/ ራሱ ላይ ቤንዝን አርከፍክፎ አቃጥሏል ሲል የፍትህ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ በፌስቡክ ገጹ ላይ ዘገበ። ተመስገን በዘገባው ዳዊት ራሱን እያቃጠለ ሳላ በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ተረባርበው እሳቱን ያጠፉለት ሲሆን በአሁኑ ሰአት በየካቲት 12 ሆስፒታል ድንገተኛ ክፍል ህክምና እየተደረገለት ነው ብሏል። የዚህን ዜና ዝርዝር መለስ ብለን እናቀርባለን።
የቴዲ አፍሮ አልበም ሽያጭ ሬከርድ አስመዘገበ
አዲካ ለሙዚቃ ቤቶቹ እያንዳንዱን ሲዲ በብር 17.50 እያንዳንዱን ካሴት ደግሞ በዘጠኝ ብር ሲያስረክብ፣ ገበያው ውስጥ አንዱ ሲዲ 25 ብር አንዱ ካሴት ደግሞ 13 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡ ምንም እንኳ አንዱ ሲዲ በተወሰነለት ዋጋ እንዲሸጥ ቢታሰብም በየመንገዱ እስከ ሃምሳ ብር እንደተሸጠ ታውቋል፡፡ Read the rest of this entry
በጠራራ ጸሐይ ተዘረፍኩ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይፍረደኝ”(ድምጻዊ ተሾመ አሠግድ)
https://platform.twitter.com/widgets/hub.html
ዘፈኔን ካለፈቃድ በክሊፕ ጭምር ማውጣቱ ክፉኛ በድሎኛል” ካለ በኋላ “ድምጻዊው ጎሳዬ ቀለሙ የኔን ብቻ ሳይሆን ዘፈኑን የደረሱልኝን ገጣሚው ይልማ ገብረአብን እና የዜማ ደራሲውን አበበ መለሰን ሁሉ ተዳፍሯል። ይህንን ዘፈን በፈረንጆች በ1987 ዓ.ም አካባቢ ከነራሄል ዮሐንስ ጋር በጋራ ባወጣሁት አልበም ውስጥ ሳካትተው ግጥሙን እና ዜማውን የሰጡኝ እነርሱ ናቸው። በሙዚቃ ክሊፑ ላይ የነዚህ ስም አልተጠቀሰም። ይልቁንም የሌላ ሰው ስም በመጻፍ የኛን ሥራ የራሱ በማስመሰል አቅርቦ ሥራዬን ዘርፏል” ሲል ቅሬታውን አሰምቷል። “ወደ ሕግ ጋር መሄዴ የማይቀር ነው። ጉዳዩን ፍርድ ቤት አድርሼ እሞግተዋለሁ” ያለው ድምጻዊ ተሾመ አሰግድ “የኔ አካል” የተሰኘውን ሥራዬን ካለፈቃዴ ተነጥቂያለሁና ከዚያ በፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ ይፍረደኝ፤ በጠራራ ጸሐይ ነው የተዘረፍኩት።” በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብ የተሰረቁ ዘፈኖች ሲወጡ ከኦርጂናሉ ዘፋኝ በይሁንታ መገኘቱን እና አለመገኘቱን ማረጋገጥ ይኖርበታል ሲል ጥሪውን አቅርቧል። “ድምጻዊ ጎሳዬ ቀለሞ (ጃኪ ጎሲ) የተሾመ አሰግድን ዘፈን መሥራቱን አምኖ በቪድዮ ክሊፑ ላይ ምስጋና አቅርቧል” Read the rest of this entry የኤርትራው መንግስት በሞት መንገድላይ ናቸው ተባለ !
Published On: Tue, Apr 24th, 2012


![ETHflag_1__1_[1]](http://ethioandinet.files.wordpress.com/2012/09/ethflag_1__1_1.gif)


![60682_3922603203195_526663258_n[1] 60682_3922603203195_526663258_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8379/8653925962_694f997614_m.jpg)
![532059_547719218612772_154310823_n[1] 532059_547719218612772_154310823_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8101/8647940727_046dbca87f_m.jpg)

![524141_495401087180992_37321768_n[1] 524141_495401087180992_37321768_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8116/8645651087_09f9c14b6c_m.jpg)