Daily Archives: June 16, 2012

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የያዘ አውሮፕላን የቴክኒክ ችግር ገጠመው

 

ሰኔ ፱ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም

ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር 917 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድንን ይዞ ወደ ቤኒን ትላንት ሰኔ 8፣ 2004 ዓም የሁለት ሰዓታት ጉዞ ካደረገ በኃላ በአውሮፕላን የቴክኒክ ችግር ምክንያት ተመልሶ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ለማረፍ መገደዱን ምንጮቻችን ገለጹ፡፡ Read the rest of this entry

Ethiopian politician continues visit

June 16, 2012No 

The University of Saskatchewan is stability a array of private meetings with an Ethiopian politician indicted of crime and tellurian rights violations.

Southern Regional State Chief Shiferaw Shigute and others are in Saskatoon this week to plead a $1.1-million cultivation partnership with a U of S. Read the rest of this entry

Using Skype in Ethiopia Could Land You in Jail

Using Skype in Ethiopia Could Land You in Jail

June 16, 2012
 

The renouned Skype is one of a internet phone services influenced by Ethiopia’s new telecommunications law. (Photo: Skype) Read the rest of this entry

Mimi Sibhatu publisher defected in South Africa

June 16, 2012

በነ ሚሚ ስብሀቱ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለስፖርት ዘገባ የተላከው ጋዜጠኛ በዚያው ጠፋ

(ኢሳት ዜና) – የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ ሚሚ ስብሀቱ ፦”ጋዜጠኛው እኛን አይወክልም”በማለት ክደዋል። ጋዜጠኛው ቪዛ ያገኘበት መንገድ አነጋጋሪ ሆኗል።
ከሁለት ሳምንት በፊት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር ያለበትን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ለማካሄድ ወደ ጆሀንስበርግ ባቀናበት ወቅት ነው የዛሚ ኤፍ ኤም አዲስ ጋዜጠኛ አብሮ እንዲሄድ የተደረገው:–በሮያል ባፎኬንግ ስታዲየም የተካሄደውን የባፋና ባፋና እና የዋልያዎችን ጨዋታ ከስፍራው እየተከታተለ ሪፖርት እንዲያደርግ ተብሎ።
ይሁንና ዛሚ ኤፍ ኤምን በመወከል “ለዘገባ ” ተብሎ የተላከው የጣቢያው ጋዜጠኛ እንዳልክ ባዬ ፤በዚያው የውሀ ሽታ ሆኖ ቀርቷል።
ከሁሉ አስገራሚው ነገር፤ በፌዴሬሽኑ ይሁኝታ ከቡድኑ ጋር ተጉዞ ጠፋ ስለተባለው ጋዜጠኛ ጉዳይ ከፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚዎች አንዳንዶቹ ምንም የሚያውቁት ነገር አለመኖሩ ነው። Read the rest of this entry

Statement Of Senator Leahy On The Assault On Freedom Of The …

June 16, 2012No

Statement Of Senator Leahy On The Assault On Freedom Of The Press In Ethiopia

Source: Senator Leahy

Mr. President, after this month, we and other Members of Congress will be examination what happens in a courtroom 7,000 miles from Washington, in Addis Ababa, Ethiopia. Read the rest of this entry

%d bloggers like this: