Daily Archives: July 13, 2012
አዲስ አበባ ➽➽የአወሊያ የእኩለለሊት ተቃውሞ
አዲስ አበባ
➽➽የአወሊያ የእኩለለሊት ተቃውሞ
☞Reported by S.ALI ዛሬ ለሊት በፌድራል ፓሊሶች እና አወሊያ ውስጥ በሚገኙ ሙስሊሞች በተፈጠረ ግጭት የአዲስ አበባ የሚገኙ በተለያዮ መስጊዶች የችግር ጊዜ ጥሪ (አዛን )በማሰማታቸው በሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ከእንቅልፋ በመነሳት አወሊያን ከበውታል
በከፍተኛ ሁንታ የተደበደቡ ሰዎች አሉ ይባላል ፓሊስ የጥይት እና አስለቃሽ ጋዝ በመጠቀም ለመበተን እየሞከረ ነው
Read the rest of this entry
“ያ ትውልዴ” ተቋም መሥራች ጉባዔውን አካሄዯ
ያ ትውልድ
ቀን ፡ ሰኔ ፳፱ ቀን ፪ ሺህ ፬ ዓ.ም. (July 06, 2012)
“ያ ትውልዴ” ተቋም መሥራች ጉባዔውን አካሄዯ
ከአንዴ ዓመት በፊት የተጀመረውን የ”ያ ትውልዴ” መታሰቢያ ቅዴመ ዝግጅት ስኬታማ ሇማዴረግ በዲላስ ከተማ ሐሙስ ጠዋት ሰኔ ፳፰ ቀን ፪ ሺህ ፬ ዓ.ም. (July 05, 2012) እና ዓርብ ሰኔ ፳፱ ቀን ፪ ሺህ ፬ ዓ.ም. (July 06, 2012) የተካሄዯው የ”ያ ትውልዴ” አባላት መሥራች ጉባዔ በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል። በጀማሪ አባላቱ በተካሄዯው የ”ያ ትውልዴ” መሥራች ጉባዔ “ያ ትውልዴ” ተቋም በመባል ስያሜ የተሰጠው አካል ሇ”ያ ትውልዴ” መታሰቢያ ይሆን ዘንዴ ሰኔ ፳፱ ቀን ፪ ሺህ ፬ ዓ.ም. (July 06, 2012) መቋቋሙን በዯስታ እንገልጻሇን። Read the rest of this entry
እግዜር ኢህአዴግ ቢሆን ኖሮ የአቶ መለስን መያዝ አስመልክቶ የሚሰጠው መግለጫ!
azeb mesfindectator meles zenawidectatorsEPRDFethiopia addis ababagonder tigryMeles zenawiwoyane
ዛሬ አዲሳባ ፍትህ ጋዜጣ ላይ የምትወጣ ስለ አቶ መለስ መጥፋት አበክራ የምትጠይቅ እና የምትጨነቅ አንድ ጨዋታ አለችኝ። ለዝች ብሎግ አንባቢዎች ነገ ትለጠፋለች። እስከዛ ይቺን መቆያ እንኩማ፤ Read the rest of this entry
Meles Zenawi, Corruption, Blood Money, and USAID
Abi Woldemeskel: He shows up on a few international conferences and exhibitions in the last two years but work behind the seen with his operatives. Director General of Ethiopian investment Agency Ethiopian Investment Agency (EIA) (ethioinvest.org) Read the rest of this entry
Ethiopia jails journalists, members of the opposition

Human Rights
Ethiopia jails journalists, members of the opposition
An Ethiopian court has jailed three opposition politicians for life and a journalist for 18 years. They were among 20 out of 24 defendants convicted of “terrorism” in June. The sentences of the other four are pending. Read the rest of this entry
አንዷለም አራጌ እድሜ ልክ እስራት እስክንድር ነጋ 18 ዓመት ተፈረደባቸው
በነ አንዷለም አራጌ ላይ ሲጠበቅ የነበረው የፍርድ ቤት ውሎ ዛሬ ነገ እያለ የፍርድ ቀጠሮውን ሲያራዝም ቆይቶ በዛሬው እለት “ፍርድ” ሰጥቷል።
በዚህ መሰረት፤ አቶ አንዷለም አራጌ፣ ዶክተር ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እና ፋሲል የኔ አለም በእድሜ ልክ እስራት እንዲቀጡ የተወሰነ ሲሆን፤
እስክንድር ነጋ አቶ ኦባንግ ሜቶ ፀጋ ስላሴ ዘለሌ ውቤ ሮቤ እና ናትናኤል መኮንን በ18 ዓመት እስራት፣ አበበ ገላው እና አበበ በለው 15 ዓመት እንዲሁም መስፍን ነጋሽ እና አብይ ተክለማሪያም በ8 አመት እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን የፌስ ቡክ ወዳጆቻችን ያደረሱን መረጃ ያስረዳል!



![ETHflag_1__1_[1]](http://ethioandinet.files.wordpress.com/2012/09/ethflag_1__1_1.gif)


![60682_3922603203195_526663258_n[1] 60682_3922603203195_526663258_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8379/8653925962_694f997614_m.jpg)
![532059_547719218612772_154310823_n[1] 532059_547719218612772_154310823_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8101/8647940727_046dbca87f_m.jpg)

![524141_495401087180992_37321768_n[1] 524141_495401087180992_37321768_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8116/8645651087_09f9c14b6c_m.jpg)