Daily Archives: July 21, 2012

Hundreds of Muslim protesters arrested in Ethiopia

 Ethiopian police clashed on Saturday with scores of Muslims protesters complaining that the state is interfering in their religion, witnesses and officials said.
The protesters, some wearing masks, blocked the entrance of the Anwar Mosque in the west of the capital Addis Ababa and hurled stones at riot police who had surrounded the compound after noon prayers.
“Police broke inside the mosque and arrested many people, including several members of the (protest organising) committee. They also fired teargas at protesters outside,” said an activist who declined to be named for fear of reprisals. Read the rest of this entry

የህዝበ ሙስሊሙ አመራሮች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ፤ የሙስሊሞች ጉዳይ መጽሄት አዘጋጆች ቤታቸው እየተበረበረ ነው

Anti-government protest at the grand Anwar mosque (July 20, 2012)

 

አውራምባ ታይምስ (አዲስ አበባ) – ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ለአውራምባ ታምስ በደረሰ መረጃ ቀደም ሲል በቁጥጥር ስር ከዋሉ የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት በተጨማሪ በአሁኑ ሰአት የሙስሊሞች ጉዳይ መፅኤት አዘጋጅ የሆኑት የወንድም አክመል ነጋሽ እና የወንድም ይስሀቅ እሸቱ መኖሪያ ቤት በፖሊስ ተከቦ እየተፈተሸ ይገኛል:: ዝግጅት ክፍላችን ለቤተሰቦቻቸው ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ባገኘው መረጃ መሰረት ፈትሸዉ ሲጨርሱ ይዘዋቸዉ  እንደሚሄዱ ተነግሮአቸዋል::

 

%d bloggers like this: