Blog Archives

እስላም ክርስቲያኑ አንድ ሆነ ህመማቸው

…march 23/2012

የዚህ ፅሁፍ ሀሳብ ትንሽ ምክር፤ በሚለው ፅሁፍ ትንሽ ነካ ነካ ተደርጓል። ስለዚህ ይሄኛውን “ለዝርዝሩ…” ተብሎ እንደቀረበ ቁጠሩት።

ከዚህ በፊት በአንድ ጨዋታችን ላይ ሙሰሊም ወንድሞቻችንን ስለ አህባሽ ሁኔታ፣ ስለ መጅልሱ አኳሃን እና ስለ መንግስት ምላሽ ጠይቄ ክርስቲያን ወንድሞቻችሁ “አይዟችሁ እናንተ ቤት ያለው ችግር እኛም ቤት አለ እና በርቱ እንበረታለን” ብለዋችኋል ብዬ መልዕክት አስተላልፌ ነበር። Read the rest of this entry

%d bloggers like this: