Blog Archives
አንድነት ፓርቲ መድረክ በአስቸኳይ ውህድ ፓርቲ እዲሆን ጠየቀ
ላለፉት 5 ወራቶች የመድረክን የስራ አፈፃፀም ሁኔታ በቅርብ ሲገመግም የነበረው የአንድነት ብሔራዊ ም/ቤት የመድረክ አባል ድርጅቶች በአስቸኳይ እንዲዋሀዱ ጠየቀ፡፡ ብሔራዊ ም/ቤቱ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን 2005 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ… Read the rest of this entry
ታሪክን በመሰረዝና በመደለዝ ማስተካከል አይቻልም (ያማራ ድምፅ)
ጥሩም ይሁን መጥፎ ታሪክን በመሰረዝና በመደለዝ ማስተካከል አይቻልም።ሁላችንም እንደምናውቀው ላለፈው ሃያ ሁለት ዓመት የወያኔ ዘረኛ አገዛዝ የአገራችንን ህዝብ በዘር ከፋፍሎ ሲገዛ ቆይቷል።አሁንም በመግዛት ላይ ነው። በዚህ 22 ዓመት ውስጥ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የአገዛዙን ብትር በአንድም ሆነ በሌላ መልክ Read the rest of this entry
የኦነግ ግልብጥ የሌንጮ ለታ ፀረ_ ኢትዮጵያ ሕዝብ ሸፍጥና የለበጣ አቋም
ሌንጮ ለታ፥ የተባለው አንጋፋ የኦነግ ግልብጥ ዩሃንስ ለታ ተብሎ የሚታወቅ የወለጋ ወይም የዳሞት ክፍለ ሃገር ሰው ነው። (ወለጋ የጥንት ስሙ ዳሞት ነበር የሚባለው)። ይህ ሰው የፖለቲካ ክላውት ወይም ወታደራዊ ጉልበት ፈጽሞ የሌለው እንደ ስብሃት ነጋ እንደፈለገው የሚቀደድና የሚናቆር ችግር ፈጣሪ ልግመኛ ደማጐግ ነው።
የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ኡሞድ ኡቦንግ ፕሬዚዳንትነታቸው ተነሱ
የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን ለረጅም ጊዜ ያገለገሉት አቶ ኡሞድ ኡቦንግ ከክልል ፕሬዚዳንትነታቸው ተነስተው በፌደራል መንግስት መመደባቸው ታወቀ፡፡ ሰሞኑን በክልሉ በተካሄዱ ተከታታይ የስራ አስፈፃሚ…. Read the rest of this entry
የኦሮሞ ልጆችን እያፈሱ የሚከቱት ግን ኦነግን ፍራቻ ብቻ ነው?
በቢሾፍቱ ደብረዘይት በተከበረው የእሬቻ በአል ላይ ወያኔ ያፈናቸውን ወጣቶች እንዳለቀቀ እንዲሁም እስካሁን ፍርድ ቤት እንዳላቀረባቸው የውስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጡ::የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ቀሳቃሽ እና አስተባባሪ ናቸው በሚል ሰበብ የታሰሩት ዜጎች ተመርጠ…ው ከህዝብ መሃል ታፍሰው የተወሰዱ እንደነበር ተዘግቦ ነበር:;ይህን ተከትሎ የታሰሩትን ሰዎች ትፈታላቹ ከወጣቶቹ ጋር ከጀርባ ትተባበራላቹ በሚል የኦሮሚያ እና የፌዴራል ፖሊሶችም የታሰሩ ሲሆን ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለ6 ወራት በእስር ቤት እየተንገላቱ መሆኑን ከቢሾፍቱ ደብረዘይት የመጡ መረጃዎች ጠቁሟል:: posted by Issa Abdusemed
Related articles
- የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የተሰኘ የፖለቲካ ፓርቲ በሌንጮ ለታ መሪነት ተመሰረተ:: (ethioandinet.wordpress.com)
- የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የተሰኘ የፖለቲካ ፓርቲ በሌንጮ ለታ መሪነት ተመሰረተ:: (salsawiminilik.wordpress.com)
- አስደንጋጭ ዜና There Are 15 Million Mentally Ill People In Ethiopia (addisuwond.wordpress.com)
- ወያኔ በሶማሌላንድ ጋዜጦች ሲጋለጥ (addis12.wordpress.com)
ይድረስ ለኢትዮጵያዊያን በሙሉ በያላችሁበት
ጉዳዩ – በወያኔ እስር ቤቶች ሞልቶ ስለፈሰሰው የወገኖቻችሁ ስቃይና ሰቆቃ እንድታውቁት …
1. ትንሽ ስለ ራሴበወያኔ የወንጀል ምርመራ፣ የወህኒና የእስር ቤቶች አስተዳደር አካባቢ የምሰራ የፖሊስ፣ የፌደራልና የደህንነት ባልደረባ ነኝ። ባጭሩ እንድታውቁት የምፈልገው በሃገሪቱ እስር ቤቶችና ማእከላዊ እየተባለ…… Read the rest of this entry
የአውሮፓ ህብረት የተገን አሰጣጥ መርህ
SMNE’s Press release
Is this the Same “New Ethiopia” We in the SMNE Envision?

Oromo Democratic Front (ODF) Declares Commitment to Work with Others towards a Democratic, Multi-national Ethiopia: Read the rest of this entry
አቶ ስብሐት ነጋ ኤርትራውያንንና ኢትዮጵያውያንን በአንድነት ስብሰባ ጠሩ
በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ስር የሚገኘውና በቀድሞ የህወሃት መስራችና አመራር አባል አቶ ስብሃት ነጋ የሚመራውየኢትዮጵያ የሰላምና የልማት ዓለም አቀፍ ኢንስቲትዩት የፊታችን ቅዳሜ የኢትዮጵያና ኤርትራ የሕዝብ ለሕዝብግንኙነት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር ሕዝባዊ ስብሰባ በአዲስአበባ ጠራ… Read the rest of this entry


![ETHflag_1__1_[1]](http://ethioandinet.files.wordpress.com/2012/09/ethflag_1__1_1.gif)


![60682_3922603203195_526663258_n[1] 60682_3922603203195_526663258_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8379/8653925962_694f997614_m.jpg)
![532059_547719218612772_154310823_n[1] 532059_547719218612772_154310823_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8101/8647940727_046dbca87f_m.jpg)

![524141_495401087180992_37321768_n[1] 524141_495401087180992_37321768_n[1]](http://farm9.staticflickr.com/8116/8645651087_09f9c14b6c_m.jpg)