ጋዜጠኞች በ3 ተከፍለው ክትትል ይደረግባቸዋል
by Admin | 1:40 am | Leave a comment
በኤሊያስ ክፍሌ ፋይል የኢሳት ኢንትርቪው በአቃቤ ሕግ ማስረጃነት ቀረበ
(ሙሉ ገ. እና ኤፍሬም ካሳ)
በአቶ በረከት ስምዖን የሚመራው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በኢትዮጵያ ውስጥ በህትመት ሚዲያ ዘርፍ ፍቃድ አውጥተው በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ የብዙኀን መገናኛ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ ጋዜጠኞችን በሦስት ከፍሎ እንደሚከታተላቸው ታወቀ። ጋዜጠኞቹና ገዘባዎቻቸው “አዎንታዊ/ገንቢ”፣ “አሉታዊ/አፍራሽ” እና “አማካይ” በሚል መመደባቸውን ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ በዚህ የአቶ በረከት መደብ ውስጥ በዓለም አቀፍ ሚዲያ ተቋማት ውስጥ የሚሠሩ ኢትዮጵያዊያንና በኢትዮጵያ የተመደቡ የሌሎች አገራት ጋዜጠኞችም ተካተዋል ብለዋል፡፡
Related articles
- እኛም የአረብ አብዮት ያስፈልገናል! (jontambek.wordpress.com)
- የሆስቴሷ ሁለት ዓይኖች በቀድሞ ባለቤቷ በስለት ተወግተው ጠፉ (jontambek.wordpress.com)
- ቀዳሚ ቃል:- መስፍን ወልደማርያም /ፕሮፌሰር/ (jontambek.wordpress.com)
- ዓይኖቿ የጠፉት ሆስተስ ጤና በአስጊ ሁኔታ ላይ ነው ተባለ (jontambek.wordpress.com)
- Andinet/UDJ Party statement – ለ2ዐ ዓመታት ተፈትኖ የወደቀ አካል በቃህ ሊባል ይገባዋል! (danielberhane.wordpress.com)
Posted on November 14, 2011, in ETHIOPIA AMHARIC. Bookmark the permalink. 1 Comment.
Pingback: የአቶ መለስ የሽብር ትንታኔ “ከጠፍሮ ማሰር” እስከ “ቁራ ጩኸት” | ETHIO ANDINET