ጋዜጠኞች በ3 ተከፍለው ክትትል ይደረግባቸዋል

 

by Admin | 1:40 am | Leave a comment

በኤሊያስ ክፍሌ ፋይል የኢሳት ኢንትርቪው በአቃቤ ሕግ ማስረጃነት ቀረበ

(ሙሉ ገ. እና ኤፍሬም ካሳ)
በአቶ በረከት ስምዖን የሚመራው የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በኢትዮጵያ ውስጥ በህትመት ሚዲያ ዘርፍ ፍቃድ አውጥተው በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ የብዙኀን መገናኛ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ ጋዜጠኞችን በሦስት ከፍሎ እንደሚከታተላቸው ታወቀ። ጋዜጠኞቹና ገዘባዎቻቸው “አዎንታዊ/ገንቢ”፣ “አሉታዊ/አፍራሽ” እና “አማካይ” በሚል መመደባቸውን ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ በዚህ የአቶ በረከት መደብ ውስጥ በዓለም አቀፍ ሚዲያ ተቋማት ውስጥ የሚሠሩ ኢትዮጵያዊያንና በኢትዮጵያ የተመደቡ የሌሎች አገራት ጋዜጠኞችም ተካተዋል ብለዋል፡፡

Read more

Posted on November 14, 2011, in ETHIOPIA AMHARIC. Bookmark the permalink. 1 Comment.

Leave a comment