Blog Archives

Saudi Arabia torturing refuges, what a shame!

King Abdullah of Saudi Arabia, left, welcomes President Barack Obamaby Dejenie A. Lakew

Inter- governmental, economic and cultural relations are meant – to create awareness , strengthen social relations and benefit common citizens. Read the rest of this entry

ትግል እና ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች – የማይረሳ ታሪክ በኢትዮጵያ ተሰራ! ከግርማ ሞገስ

ቅዳሜ መጋቢት 14 ቀን 2005 ዓመተ ምህረት (Saturday, March 23, 2013)

ከግርማ ሞገስ    ስሊም ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን “ድምጻችን ይሰማ” የሚል አቤቱታ የማሰማት ሰላማዊ ትግል ከጀመሩ ከአመት በላይ ሆኗቸዋል። ከአንድ አመት በፊትም ሆነ ዛሬ ጥያቂያቸው አልተለወጠም። ከሞላ ጎደል ጥያቄዎቹ ባጭሩ እንደሚከተለው ሊቀርቡ ይችላሉ፥.. Read the rest of this entry

Counter Extremism with Freedom in Ethiopia

From Somalian anarchy to Eritrean and Sudanese tyranny and civil strife, the Horn of Africa has long been a turbulent region. A notable exception has been the nation of Ethiopia. Read the rest of this entry

የዳውሮ ሕዝብ ያካሄደው መራር ትግልና ውጤ

ዋካ ከስዊድን

በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኘው የዳውሮ ዞን ሕዝብ ለህወሓት መራሹ መንግሥት በተደጋጋሚ ጥያቄ አቅርቦ እንደነበርና ሕዝቡ ላቀረበው ጥያቄ ተመጣጣኝ ምላሽ በመነፈጉ በመንግሥት ላይ በተለያዩ ጊዜያት ማመጹን በተለያዩ የብዙኃን መገናኛዎች ሲዘገብ ሰንብቷል። Read the rest of this entry

አፈትልኮ በሚስጥር የወጣ የአህባሽና የመንግስት ዉይይት video

(Must Listen) One of the clear evidence on the Involvement of Ethiopian Government on muslims religious affairs.( አፈትልኮ በሚስጥር የወጣ የአህባሽና የመንግስት ዉይይት ) Read the rest of this entry

Aljezzera Report that Ethiopian Mejilis Received Around 280 Million Ethiopian Birr for launching Ahbashizim.

Muslims accused the Government of Ethiopia Addis Ababa being responsible for the ongoing unrest there, by encouraging a group known as the Ethiopians, “Association of Islamic Charitable Projects” and promote the ideas described Bagma center of the Muslims of Ethiopia, but the government denies the charges altogether.  Read the rest of this entry

Ethiopian police clash with Muslim protesters, several arrested

Ethiopian police clash with Muslim protesters, several arrested

Breaking News: Thousands of Muslims have protested against the government today

 Published On: Fri, May 11th, 2012

By Zelalem

Breaking News: Thousands of Muslims have protested against the government today Share This   Tags

ADDIS ABABA — Security was tightened in the Capital Addis Ababa. Defying government threats, Ethiopian Muslim have vowed to continue their protests against the “Ahbashism Campaign” instigated by the government and “Majlis”.

“Call me a terrorist but I will defend my religion,” a muezzin in a mosque at the outskirts of Addis Ababa said in his sermon, denouncing the Al Ahbash movement, Reuters reported. Read the rest of this entry

ይድረስ ለአቶ መለስ አና እየገባቸው እንዳልገባቸው ለሚሆኑ አንባ ገነን የወያነኔ ባለስልጣናት በሙሉ።

 
 5/4/2012
Mosque inside the old city of Harar (Ethiopia).

Mosque inside the old city of Harar (Ethiopia). (Photo credit: Wikipedia)

ኢትዮጵያዊ  የመሆን  ሁኒታችን  አያጠራጠረ  ከመጣ  ብዙ   አመታቶችን  እያስቆጠርን  ይመስለኛል   ምክንያቱም  ኢትዮጵያዊ ማለት  በናንተ   አመለካከት    በአንድ  ፓአርቲ  ወይንም  የወያኔ  አባል ያልሆነ  ሁሉ  ኢትዮጵያዊ  መስሎ   አይታያችሁም ፤ወደ ቁምነገሩ  ልግባና  መንግስት  እንዴት  ነው  የሙስሊሙ  ጥያቂ  አልገባ  ያለው  ሁሌም   በሚሰጠው  መግለጫ  ብሎም በአቶ   መለስ  አንደበት  ስሰማው   የሚመልሱት  ሌላ  የተጠየቁት  ሌላ  ይህ  አይነት  አሰራራቸው  የተለመደ  ቢሆንም   የአሁኑ   የሙስሊሙ  ጥያቄ  ግን  አንድና  አንድ  ነው፡፡እሳቸው   ወይንም   አብሮዋቸው  የሚሰሩ  ሆድ   አደሮች  ሙስሊሙ  ለጠየቀው  ጥያቄ   መልስ  መስጠት  ሳይሆን  ለሙስሊሙ ህብረተሰብ  ሌላ  ጥያቄን  በጥያቄ  የመለሳችሁ  ነው  የሚመስለው  ጥቂቶች  ናችሁ  የሚል  ነበር   ሙስሊሙ  ህብረተሰብ   ግን እርሶና  አበሮቾ  ለጠየቁት  ጥያቄ   አፋጣኝ  ምላሽ  ተሠጦት   ብዙ ሚሊዮን  መሆናችንን  በተግባር  አሳይተናል ፡፡እዚጋ  አንድ  ያልገባዎት  እና  ያልተረዱት  ነገር  ያለ  ይመሰለኛል  የስልጣን  እድሚዎትን  ለማራዘም  የዘር ክፍፍል  ተጠቅመዋል  ይህ  እስትራቴጅ  ግን  ለሀይማኖት  ግን  መጠቀም  የማይታሰብ  ነው፡ያም ሆነ ይህ በሀይማኖት ውስጥ ጣልቃ መግባት  እድሜን ለማራዘም  ሳይሆን  እድሜን  ለማሳጠር  ስለሚያጋልጦ  አንድም  ቀን ብትሆን  እድሜ  ናትና  ለጉዳዩ  አስቸኩአይ መልስ  መስጠት ተገቢ ነው  እላለው፡ሙስሊሙ  ህብረተሰብ  ለጥያቄው መልስ  እስካላገኘ ድረስ  100 ሺ ግዜ  መግለጫም ሆነ  አለኝ  ብለው  የሚተማመኑበትን  ጦር  አምጥተው  ቢደረድሩ  እኛ  ሙስሊሞች  ከአላማችን  ያንዲት ነጥብ ያክል ወደውሀላ አንልም ጥያቄአችን አሁንም  ቢሆን  እደግመዋለው  አልገባ  ካልዎት  ደጋግመው  ያንብቡት፡እርሶ  ሲገቡ  ከርሶ  ጋር  ተከትሎ  የገባ  በእስልምና  ሀይማኖት  የሚነግድ  አህባሽ  የሚባል  ቫይረስ  ከላያችን ላይ ይውረድ  ነው ጥያቄአችን  ይህ  ቫይረስ  የራሱን እምነት የማስፋፋትም ሆን የማስተማር መብቱ የተጠበቀ  ሲሆን  ይህን ማድረግ  የሚችለው  ግን በኛ  በሙስሊሞች  መስጅድ  ት/ቤት   ሸሪያ  በመሳሰሉት  በማንኛውም  ነገር  እኛን  ሙስሊሙሞችን ሊወክለን  አይችልም ፡ከሙስሊሙ  ህብረተስብ  ውጪ መንቀሳቀስ  ይችላል  እንደሌላው  ሀይማኖት  እራሱን  ችሎ፡   እንግዲ  ጥያቄአችን  ይህንን ይመስላል፡ ሙስሊሙ  ህብረተስብ ህግ እና  ደንብን  በማክበር  ይመስለኛል  ተቃውሞአችንን  በመስጅዶቻችን  ውስጥ እያሰማን  12 ኛ ሳምንታችንን   ያስቆጠርነው፡ ኢቲቪ  4/4/2004  መግለጫ  ብሎ  በተናገረው  ላይ  የመንግስት  ዝም ማለት  ፍርሀት   እንዳይመስላችሁ    በማለት ተናገሮአልእናንተስ  የሙስሊሙ ህዝብ  በመስጅድ  ውስጥ ታአፍኖ ተቃውሞ  ማድረግ  ፍርሀት  ይመስላችሁ ይሆን  ?               እንደዛ አስባችሁ ከሆነ በጣም ተሳስታችሀል ፡ ማንኛውም ሙስሊም በሀይማኖቱ ለሚመጣበት ነገር ህይወቱን ከመስጠት ወደውሀላ እንደማይል ልትገነዘቡ ይገባል   ፡ ይልቁንስ ባጣዳፊ  ሁኔታ መልስ  መስጠቱ ጠቃሚ ነው ብዪ  እገምታለው።
ከኡስማን አ/ሰመ