Blog Archives
ከጉራፈርዳ እስከ ጋምቤላ – የሁለት ሥርዓቶች ሰለባዎች
‹‹የአማራ ብሔር ተወላጆች ዳግም ከጉራፈርዳ እየተፈናቀሉ ናቸው›› የሚለውን የሪፖርተር ጋዜጣ ዜና አንብበው እየተገረሙ አንድ ትዝታ ውስጥ ገብተዋል… Read the rest of this entry
የህወሀት ጄኔራሎች በአለም ላይ ውድ የሆነውን የታንታለም ማእድንን በህገወጥ መንገድ እየዘረፉ ለውጭ ገበያ እያቀረቡ ነው
ኢሳት ዜና:-ኬንቲቻ ቦረና የኢትዮጵያ ማእድን ልማት አክሲዮን ማህበር የተባለ መንግስታዊ ድርጅት ከአመታት በፊት በጉጂ ዞን በሻኪሶና አናሶራ ወረዳዎች 2ሺ 500 ቶን የሚጠጋ ንጹህ የታንታለም ማእድን ማግኘቱ የመገናኛ ብዙህንን ትኩረት ስቦ ነበር… Read the rest of this entry
የአማራው ብሄረሰብና የወያኔ ጥላቻ.
አደፍርስ ተሰማ የአማራው ብሄረሰብና የወያኔ ጥላቻ
በሃገራችን ያለፈ ታሪክ ውስጥ እንደ ወያኔ ያለ መሰሪና ጠባብ ብሄርተኝነትን የተላበሰ አስተዳደር ወይም የፓለቲካ ብድን ተፈጥሮ አያውቅም። የወያኔ ብህል “እኔ ከሞትኩ ስርዶ አይብቀል” ነው። ዛሬ በጎሳ፤በዘር፤ በሃይማኖት የተከፈለችው ውድ ሃገራችን የእነዚህ ጠባብ ብሄርተኞች መጨፈሪያ ሆናለች። በአንድ በኩል ሃገር እየገነባን ነው ሲሉን፤….. Read the rest of this entry
ሰበር ዜና፣ በአባይ ስም ዶላር ለመሰብሰብ በሲውዲን የወያኔ አምባሳደር ወደ ኖርዌይ ተጉዛ ውርደት ተከናንባ ተመልሳለች
አምባሳደሯ በሁለት ወያኔዎች ታጅባ ስለ ፓስፖርትና፣ ስለ አባይ ግድብ ቦንድ መናገር ከመጀመሯ የኖርዌይ ኢትዮጵያውያን “የለም የለም ኢትዮጵያ ውስጥ በግፍ ስለታሰሩ፣ በዘራቸው ምክንያት በሀገራቸው እየተፈናቀሉ ስላሉት ወገኖቻችን በቅድሚያ ጥያቄ አለን” በማለት አምባሳደሯን ሰንገው ይይዟታ… Read the rest of this entry
“እያንዳንዱ ዜጋ ከራሱ ጋር ይነጋገር” አርቲስት ታማኝ በየነ
በኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው አስከፊ የሰብአዊ መብት ረገጣ ይቆም ዘንድ እያንዳንዱ ዜጋ የበኩሉን አሰተዋጽኦ ሊያበረክት እንደሚገባው እና ከራሱ ጋር መነጋገር እንዳለበት ተገለጸ፡፡ይሄ የተገለጸው እርቲስት እና እክቲቬስት ታማኝ በየነ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ኢሳት የተመሰረተበት 3ኛ አመት እና ጣቢያውን ለማጠናከር ባለፈው ቅዳሜ ሚያዚያ 13 2013 እኤአ በ አሜሪካው የካሊፎርኒያ ግዛት በሎሳንጀለስ ከተማ በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ላይ በመገኘት ለተሰበሳቢዎች እና ለኢሳት አጋሮች በሰጠው አሰተያየቱ ነው.. Read the rest of this entry
ኢትዮዽያውያን ታላቅ ተቃውሞ ሰልፍ በኖርዌ ኦስሎ በ ኢሳ አብድሰመድ by Issa Abdusemed
የዚሁ ሰላማዊ ሰልፉ አላማና መነሻው የዓማራውን ህዝብ እና የሙስሊም ወንድሞቻችንን መብታቸው ይከበር በሚል ሲሆን የጥላቻ መርዝ እየረጨ እንዳንተባበር እኛን ሆድና ጀርባ አድርጎ ለያይቶ እየገዛን የምንኖረው እስከመቼ በሚል የተዘጋጀ ነው ቁጥራቸው ከ200-300 የሚገመት በተለያየ ዕድሜ ክልል የሚገኝ ህዝብ እንደተሳተፈበት የተደረገው ይህ የተቃውሞ ሰልፍ ከኦስሎ… Read the rest of this entry
በአማራው ላይ የሚካሄደው ስውር ጀኖሳይድ (VIDEO)
A brief, but intense, documentation on the worst genocide in Ethiopian history against the Amhara people by the Tigrean people liberation front and its thugs…… Read the rest of this entry
መለስና የኦጋዴን ጭፍጨፋ video
People of Ethiopia have the rights to live in all parts of Ethiopia (OLF press release)
April 12th, 2012
Posted by dinbush Articles, Ethiopian NewsThursday, Eviction of innocent peoples from their home is a crime against humanity
Oromo Liberation Front, Press Release
The Oromo Liberation front strongly believes that any members of nations, nationalities, and people of Ethiopia have the inalienable rights to live in all parts of Ethiopia without any fear of eviction or expulsion.
The Oromo Liberation front advocates that in Ethiopia, governed by true federal system all Ethiopian citizens have inviolable constitutional rights to live in any federal states in Ethiopia. The Oromo Liberation Front strongly condemns the current eviction of innocent children, women, and elders of Amhara ethnic members from Southern nations, nationalities and peoples’ region by TPLF agents. Read the rest of this entry
Dire need for Amhara-Oromo et al joined movement By Robele Ababya
April 9, 2012
How prolonged ago was is it given us Ethiopians conspicuous ENOUGH! of TPLF regime’s mixed cruelties amounting to those of a cruel intruder Mussolini? When is a heated loathing for a Amharas, Read the rest of this entry