Monthly Archives: September 2012
ወይ ዕድገትና ትራንፎርሜሽን!ሜዳልያ የማያስገኘው የታክሲ ላይ ግፊያ
ሕይወት ራሷ ሠልፍ ናት፤ ደግሞ ሌላ ሠልፍ? በሥራ የዛለውና የደቀቀው ሕዝብ ቤቱ ለመግባት ተራህን ጠብቅ ተብሎ ጉልበቱ ይብረከረካል። የታክሲ ሠልፍ እንግዳ የሆነበት አንዱ ተላላፊ መንገደኛ ‹‹ከመቼ ወዲህ?›› ብሎ አንዱን ሠልፈኛ ይጠይቀዋል። Read the rest of this entry
የኢሕአዴግ የረባ ምሁር ማፍራት ያልቻሉ ሐዘን ወለድ መፈክሮች
መፈክሮቹ ከስሜት ቀስቃሽነታቸው በዘለለ እምብዛም ፋይዳ የላቸውም፡፡ አብዛኛዎቹ፣ ‹‹ቅኔ ሲያልቅብህ ቀረርቶ ጨምርበት›› ዓይነት ናቸው፡፡ አንዳንዶቹ ግን የመርዝነት ፀባይ አላቸው፡፡ አነስ ሲልም ድንዛዜና ፍርኃት የሚያላብሱ አሉ፡፡ Read the rest of this entry
እሱ ሲያወድሳቸው እነሱ ያንሸራትቱታል የታላቁ ሩጫ ሀብትና ንብረት ሊወረስ ነው
source reporter ሰሞኑን ከጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞት በኋላ የሃይሌ ገብረ ስላሴ ጉዳይ እና በመገናኛ ብዙሃን የሰጠው መልስ አነጋጋሪ ከመሆኑም በላይ ሃይሌ የመሬት ላይ ምስጥ ነበር ወይ እስከሚሉት ድረስ ትዝብት ውስጥ ገብቶ ነበር ዛሬም እሱ እየናፈቀ የተኛላቸው እየወደድ ያወደሳቸው እነሱ ደግሞ እየጠሉት ያቀረቡት በስሙ የተጠቀሙበት ጀግኖች ዛሬ ሲያንሸራትቱት እና ሲጥሉት የሚያሳይ ትርኢት ጀምረዋል ይንን ልዩ ሪፖርታዥ በማየት ጉዳዩን ተከታተሉት በማለዳ ታይምስ ላይ የቀረቡትን የሃይሌን ጉዳይ የያዘውንም ለመመልክት ያስችላል “ለዚህ (መንግሥት) ታላቅ ክብር አለኝ” <<<ሙሉውን ለማንበብ ይጫኑት:: Read the rest of this entry
“ለዚህ (መንግሥት) ታላቅ ክብር አለኝ”
ሃይሌ! ወደ ፓርላማ? በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ
በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ
የሳውዲ አረብያ መንግስት ኢትዮጵያን ከሀጂና ኡምራ ጉዞ አገደመስከረም ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የሳዑዲዓረቢያ መንግስት ኢትዮጵያን ከሐጂና ዑምራ ጉዞ በድንገት ማገዱ ሙስሊሙን ኀብረተሰብ ማስደንገጡን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች አረጋገጡ፡፡ Read the rest of this entry
‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሰባሰብ ትልቅ ጉልበት መፍጠር አለባቸው›› አንዱዓለም አራጌ (ከእስር ቤት)
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ከፍተኛ አመራሮች መስከረም 17 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም በሽብርተኝነት ስም ታስሮ የሚገኘውንና እና የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆነውን አቶ አንዱዓለም አራጌን ቃሊቲ በመገኘት ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ በአካል በመገኘትና ለመጠየት በቅቷል፡፡ አመራሩ በተጨማሪም የአንድነት ፓርቲ የብሔራዊ ም/ቤት አባል የሆነውንና ቂሊንጦ ታስሮ የሚኘውን አቶ ናትናኤል መኮንንም እንደጠየቀ የህዝብ ግንኙነት ክፍል ገልጿል፡፡ Read the rest of this entry
‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሰባሰብ ትልቅ ጉልበት መፍጠር አለባቸው›› (አንዱዓለም አራጌ) አንዱዓለም አራጌ
‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሰባሰብ ትልቅ ጉልበት መፍጠር አለባቸው›› (አንዱዓለም አራጌ)
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ከፍተኛ አመራሮች መስከረም 17 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም በሽብርተኝነት ስም ታስሮ የሚገኘውንና እና የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆነውን አቶ አንዱዓለም አራጌን ቃሊቲ በመገኘት ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ በአካል በመገኘትና ለመጠየት በቅቷል፡፡ Read the rest of this entry
በአቶ መለሰ የተያዘውን የአምባገነንነት ክብረወሰን አቶ ኃይለማሪያም የማይሰብሩበት ምን ምክንያት አለ?
የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአካልም በመንፈስም ከሞተ ወራቶች መቆጠር ተጀምረዋል ነገር ግን ሙዋቹ መለስ ዜናዊ የዘረጋቸው የአፈና መዋቅሮች የደነገጋቸው አፋኝ ሕጎች የዘረፋ ሰንሰለቶች አብረው ወደ መቃብፍር አልወረዱም።በዘርና በጥቅም ተሰባስበው ሀገርንና ህዝብን የሚግጡና የሚበዘብዙ የጥቂት ግለስቦች ቡድን ዛሬም በስልጣን ላይ ይገኛሉ ።አቶ መለስ የዘረጋቸውን የተለያዩ ህዝብን በጠብመንጃ አስፈራርቶ አፍኖና እረግጦ እየበዘበዙ የመኖር እስትራቴጂ ጭፍሮቹ እያፋፋሙትና እያጠናከሩት ይገኛሉ። Read the rest of this entry