Daily Archives: May 8, 2012
የቴዲ አፍሮ እና አዲካ ጉዳይ አበቃለት …ጉዳዩም በሽምግልና ተፈታ.
may 5/7/2012
ባሳለፍነው ሳምንት በአዲካ ኮሙኒኬሽን ኢንቨስት እና በቴዲ አፍሮ ባልታሰበ ሁኔታ ተነስቶ የነበረው ውዝግብ መፍትሄ ማግኘቱ ከውስጥ አዋቂዎች ገለጹ ።ሃሙስ እለት በሽምግልና የተፈታው የቴዲ አፍሮ አቤቱታ በቅርቡ በአወጣው አዲስ አልበም “ ጥቁር ሰው “ ላይ በማስታወቂያነት የተሰራው የሜታ ቢራ ማስታወቂያ አላስፈላጊ ነው ሲል ቴዲ አፍሮ አቤቱታውን ማቅረቡ ይታወቃል ። የዚህ በሽምግልና የተፈታው ጉዳይበአሁን ሰአት ቴዲ ከአለበት ሁኔታዎች አንጽር ከሁሉም በላይ ሁኔታዎቹን ሊያቀልለት እንደሚችልም በተለይም ለማለዳታይምስ ዝግጅት ክፍል ገልጸዋል:: Read the rest of this entry