Daily Archives: May 18, 2012

BREAKING NEWS በአሜሪካ ስብሰባ ላይ የሚገኙት አቶ መለስ ዜናዊ በስብሰባ አዳራሹ ውስጥ ገና መናገር ሲጀመሩ በጋዜጠኛ አበበ ገላው ከፍ ባለ ድምፅ ተቃውሞ ገጠማቸው

Friday, May 18, 2012
በአሜሪካ ስብሰባ ላይ የሚገኙት አቶ መለስ ዜናዊ በስብሰባ አዳራሹ ውስጥ ገና መናገር ሲጀመሩ ጋዜጠኛ አበበ ገላው ከፍ ባለ ድምፅ፤  “ይህ ሰው ነብሰ ገዳይ ነው… ወንጀለኛ ነው… እዚህ ቦታ ሊገኝ አይገባውም” ሲል በተሰብሳቢዎች ፊት ተቃውሞውን አሰማ ሲል ኢሳት ዘገበ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዳራሽ ውስጥ እንዲህ ያለ የተቃውሞ  ያጋጥመኛል ብለው ስላላጠበቁ ተደናግጠው ንግግራቸውን አቆርጠው እንደነበር  ኢሳት በዘገባው ገልጿል።አበበን የፀጥታ ሀይሎች በሰላም ከአዳርሽ እንዲወጣ እንዳደረጉት ኢሳት ገልጿል።

አቶ መለስ በአለም አቀፍ መድረክ ላይ ንግግር ለማድረግ ሲሄዱ ተቃውሞ ሲገጥማቸው የመጀመርያው ባይሆንም የጋዜጠኛ አበበ ገላው ጠቃውሞ ግን አቶ መለስን ያስደነገጠ እና በአቶ መለስ ላይ ተቃውሞው መጠንከሩን ለአለም ህብረተሰብ ያሳየ ነው ሲሉ ታዛቢዎች ይናገራሉ።

ቴዎድሮስ ካሳሁን አዲካን ይቅርታ ሊጠይቅ ነው አዲሱን ማናጀሩን በቅርቡ በጋዜጣዊ መግለጫ ያሳውቃል

Published On: Fri, May 18th,2012
 Share This

ቴዎድሮስ ካሳሁን አዲሱን ማናጀሩን በቅርቡ በጋዜጣዊ መግለጫ ያሳውቃል

ከአዲካ ጋር እና በቴዎድሮስ ካሳሁን የጥቁር ሰው አልበም ጉዳይ ላይ አወዛጋቢ ነገሮች ተፈጥረው ጉዳዩቹ  በሽምግልና መፈታታቸው መዘገባችን ይታወሳል ። በዛሬው እለት በተለይም ለማለዳ ታይምስ ከቴዎድሮስ አፍሮ የቅርብ ምንጮች እንደተገለጸው ከሆነ ባለፈው 3 ሳምንታት በፊት የተከሰተውን የአዲካን እና የቴዎድሮስ ካሳሁንን አለመግባባት አስመልክቶ በቴዎድሮስ ካሳሁን እና በአዲካ በኩል ለተደረገው ትልቅ ስህተት ይቅርታ ለመጠየቅ በቅርቡ ጋዜጣዎ መግለጫ ሊሰጠ እንደሚችል እና ከዚህም ባልተናነሰ ሁኔታ ከአዲካ ጋር ቀጣዩን የወደፊት ስራቸውን አጠናክረው ሊሰሩ እንደሚችሉ ሊገልጽ እንደሚችል ታስቦአል ። Read the rest of this entry

Mr. Obama, I voted for you in 2008, I’m not even sure if I’m voting this year

Published On: Fri, May 18th, 2012
 By Ephrem Madebo www.awerambatimes.com

Mr. Obama, I voted for you in 2008, I’m not even sure if I’m voting this year

In my social life, political or any, I don’t remember to have seen any movement that captivated the imagination of the entire segments of a society like the 2008 Obama presidential campaign did. Obama 2008 was one for the ages so much so that it brought an end to the Anglo-Saxon domination of the executive mansion of the US of America. Most importantly, Obama’s victory gave people of color the hope that; if they work hard, they can rise to the highest standard of honor. All in all, Obama 2008 was full of promises and full of hope. Yes, hope… hope to America, hope to Africa, and hope to the world. The United States is a country of immigrants, and through the years, especially, after 1974, hundreds of thousands of Ethiopians have immigrated to the United States and have become part of the changing faces of America. Today, Read the rest of this entry

Ethiopia, Sudan extradition agreement condemned

Posted by on May 18, 2012

 Ethiopia and Sudan on Wednesday signed an extradition agreement in Addis Ababa but there are fears that this may be a ploy to persecute Ethiopian opposition exiles in the neighbouring country

.Meles Zenawi and Albashir

 

 

The agreement is a follow up to another one between the two countries in December 2011 in which it was agreed not to host opposition figures from their respective countries. Thousands of Ethiopian opposition members sought refuge in Sudan following the 2005 election, which was characterised by violence, which claimed almost 200 lives. At the beginning of 2012, the international community criticised Sudan after it deported hundreds of Ethiopian opposition figures. The Berlin-based Solidarity Committee for Ethiopian Political Prisoners (SOCEPP) alleged in March 2012 that Sudanese police had raided houses and rounded up Ethiopians in Omdurman and many parts of the capital, Khartoum, for forcible deportation. Read the rest of this entry

ክብር ጠቅላይ ሚኒስትር አሜሪካ ያሉ ኢትዮጵያውያን “እየደገሱልዎ” ነው!

17/5/2012

የዚህ ፅሁፍ አላማ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን በአሜሪካ እየተዘጋጀባቸው ያለውን ታላቅ ተቃውሞ “ማሳበቅ” ሲሆን ቢቻል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞውን እንዲሰርዙት ባይችሉ ደግሞ ሌሎች ዘዴዎች በመጠቆም ለጠቅላይ ሚኒስትራችንን ያለንን ተቆርቋሪነት ማሳየት ነው። (መቼም ይቺን አንቀፅ ያነበበ የኢንሳ “ዘጊ” ብሎጋችንን በሰፊው እንደሚከፍተው እርግጠኛ ነኝ!)

ሰሞኑን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከአሜሪካው ፕረዘዳንት ባራክ ኦባማ ጋር አሜሪካ ሊገናኙ ተቀጣጥረዋል። በነገራችን ላይ ኦባማ ናቸው የጋበዟቸው። (ለነገሩ ሰላም ከተመለሱ ኢቲቪ  “ሀገራችን አስራ አንድ ነጥብ ሁለት በመቶ የግብዣ እድገት አሳየችች።” ብሎ እንዴት እንደተጋበዙ በዝርዝር ሳይነግርዎ ልሽቀዳደም ፈልጌ እንጂ ጆሮዎ “ስትራፖ” እስከሚይዘው ድረስ ይሰሙታል። በርግጥ ኢቲቪ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን የተጋበዙት በሀገሪቱ ያለውን የምግብ እጥረት አስመልክቶ ምን ብናደርግላችሁ ነው የሚሻላችሁ? በሚል ለመማከር መሆኑን አይነግረንም።(“ይደብቁናል እኮ አባዬ…” አለ ያ ቀልደኛ) Read the rest of this entry