Daily Archives: May 25, 2012
Breaking NEWS: VOA Reporter Peter Heinlein Arrested in Ethiopia
May 25, 2012
Witnesses to the arrest told VOA that reporter Peter Heinlein and his translator Simeginesh Mekoya were detained while seeking to interview protesters during a Muslim demonstration following Friday prayers in Addis Ababa.
Another Western reporter said there was a heavy police presence at the demonstration and that he also was stopped by police and told to leave the area.
Tom Rhodes, East Africa spokesman for the Committee to Protect Journalists, said he understood that Heinlein was accused of acting “unprofessionally and illegally.” Rhodes said a government spokesman accused Heinlein, who is married to a Danish diplomat, of improperly using a diplomatic vehicle and refusing to show media accreditation. Read the rest of this entry
“ደሙን እንጠጣዋለን” የትግሬ ነጻ አውጪዎች የሚመኩበት ሙያ
ከእሰከ ነጻነት
ሰላም መብታችሁ ለተረገጠ፤ ደማችሁ ለመጠጣት ተራ ለሚጠበቅላችሁ ወገኖቼ ሁሉ
አቧራ የጠጣውን ብእሬን ከስርቻ ፈላልጌ ለመሞነጫጨር ያነሳሳኝ ሰሞኑን አበበ ገላው የፈጸመው ገድል አደለም፡ እሱ መናገር ከምችለው በላይ አስፈንድቆኛል፤ አስደምሞኛል፤ በአንድ የትግሬው ነጻ አውጪ መሪ ከመምጣቱ በፊት በወጣ ጽሑፍ ላይ አሰተያየት ስሰጥ ከተቃውሞ ሰልፍ ያለፈ ነገር ማድረግ ይቻል ይሆን የሚል ጥያቄ አቅርቤ ነበር፡ አበበ ገላው ከምጠብቀው በላይ መልሶልኛል፤ አካላዊ፤ ውጫዊ ሞት ሳይሆን ውስጡን ገሎታል፡ሊያገግም፤ ሊያንሰራራ በማይችልበት ሁኔታ አቁሰሎታል፡ ካሁን በሗላ የትግሬ ነጻ አውጭው መሪ ያለው እድል ጭራው እንደተቆረጠ እባብ ራሱን በራሱ መርዝ መጨረስ ብቻ ነው፡፡ በዚህ የጀግንነት ተግባሩ አበበ ገላውን አመስግኜ ወደተነሳሁበት ልመለስ። Read the rest of this entry
Muslim activists are stating torture
ADDIS ABABA – Ethiopian Muslim activists are stating woe and abuses by confidence army over flourishing antithesis to an purported supervision debate to train a village with Ahbashism campaign.
being tortured by electric startle and inhumane acts by supervision confidence forces,” villager Ibrahim Nuseyra told OnIslam.net.He pronounced a womanlike activist, Firdaws, died final week after being tortured by confidence army after attending a assembly called for by a Supreme Council of Islamic Affairs (Majlis).The meeting, led by Federal Affairs Minister Dr Shiferaw Tekelemariam, was attended by usually 3 members, including Firdaws. Read the rest of this entry
የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ተመሰረተ
May 25, 2012
አውራምባ ታይምስ (ዋሽንግተን ዲ.ሲ) ከግንቦት 10 – 13 ቀን 2004 ዓ.ም በካናዳ ርዕሰ ከተማ ኦታዋ ለአራት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በስኬት መጠናቀቁን ድርጅቱ ለአውራምባ ታይምስ በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀ፡፡
‹‹የኢትዮጵያ ህዝብ ለዘመናት በመሳሪያ ኃይል እራሳቸውን በመንግስትነት የሰየሙትን ኃይሎች ጨቋኝ ገዢዎች በህዝባዊ ትግል ቢጥልም፤ የፈለገውን በራሱ ፈቃድ መርጦና ሽሮ የሚያስተዳድሩትን መሪዎች የመቆጣጠሩ ህዝባዊ ስልጣን ባለቤት ለመሆን አልቻለም›› ያለው የድርጅቱ መግለጫ አንድ ገዥ ሲወድቅ ሌላው ጨቋኝ እየተተካ፣ Read the rest of this entry
Amnesty Warns Ethiopia, Rwanda Not to Trade Rights for Growth
Published On: Fri, May 25th, 2012