Daily Archives: May 30, 2012

ሳዑዲ ዓረቢያ ለመሄድ የጤና ምርመራ ያደረጉ ከ20 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ውጤታቸው ተቀባይነት አጣ

Published On: Wed, May 30th, 2012
 Share This

ሳዑዲ ዓረቢያ ለመሄድ የጤና ምርመራ ያደረጉ ከ20 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ውጤታቸው ተቀባይነት አጣ source reporter

ለምርመራው 11 ሚሊዮን ብር በላይ ከፍለዋል

በቤት ሠራተኝነት ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ለመሄድ በነፍስ ወከፍ 550 ብር እየከፈሉ የጤና ምርመራ ያደረጉ ከ20 ሺሕበላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ‹‹የመረመሯችሁ የጤና ተቋማት የላኩት የምርመራ ውጤት ተቀባይነት የሌለውናየታገዱ ናቸው›› በመባላቸው፣ ውጤታቸው ተቀባይነት ማጣቱንና በችግር ላይ መሆናቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ Read the rest of this entry

በሚድሮክ ወርቅ እና በሻኪሶ ህዝብ መካከል ያለው አለመግባባት ድርጅቱን አደጋ ላጥ ጥሎታል ተባለ

Wednesday, May 30, 2012

ኢሳት ዜና:-

ንብረትነቱ የሼህ መሐመድ ሁሴን አልአሙዲ የሆነውና በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ሥር የሚገኘው ሚድሮክ ወርቅ ኩባንያ በሻኪሶ አካባቢ ሕገወጥ ሠፈራ ይቁምልኝ ሲል ሲያካሂድ የነበረው ሙግት በፊዴራልና የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት በኩል ተገቢውን ትኩረት ባለማግኘቱ ቢዝነሱ ሥጋት ላይ መውደቁን ምንጮች ጠቆመዋል፡፡
 
ሚድሮክ ወርቅ በሻኪሶ ለገደንቢ አካባቢ ሰዎች ተደራጅተው አነስተኛ ከተማ በመመሥረት ግልጽ ዘረፋ እየፈጸሙብኝ ነው ሲል ካለፉት ሶስት ዓመታት ወዲህ ለሚመለከታቸው አካላት ሁሉ አቤቱታ ሲያቀርብ ቆይቷል፡፡ ኩባንያው እንደሚለው የተደራጁ ዘራፊዎች ሕጋዊ በሆነ ይዞታው ውስጥ በመግባት በቁፋሮ የወጡ ድንጋዮችን ወስደው በመከስከስ ወርቅ አምራች ነን የሚሉ ናቸው ብሏል፡፡ድርጊቱ በመስፋፋቱም አካባቢው በድንጋይ ክምር በመሞላቱ “ሮክ ሲቲ” የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል።
 
የሼሁ ኩባንያ ድርጊቱን እንዲያሰቆሙለት በተደጋጋሚ ለሚመለከታቸው አካላት አቤቱታ አቅርቦ አጥጋቢ ምላሸ እንዳልተሰጠው በዚህም ምክንያት ቢዝነሱ ጭምር አደጋ ላይ መውደቁን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ ኩባንያው በአካባቢው ያለውን የወርቅ ማእድን እየዘረፈ ፣ ነገር ግን ለሻኪሶ ህዝብ ምንም ያስገኘለት ጥቅም የለም በሚል ምክንያት ከሁለት አመት በፊት የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ዝርፊያው መባባሱ እየተነገረ ነው። Read the rest of this entry

Judges sentence Charles Taylor to 50 years for supporting Sierra Leone rebels in civil war

Published On: Wed, May 30th, 2012
 

By Associated Press, Updated: Wednesday, May 30, 6:46 AM Read the rest of this entry

በ35 ሺህ ብር ወጪ የተሰራው የመለስ ዜናዊ ግዙፍ ምስል ከአዋሬ አደባባይ ተሰረቀ

may 30,2012

በአቧሬ አድዋ አደባባይ ፊት ለፊት ተሰቅሎ የነበረው የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ግዙፍ ምስል ባልታወቁ ሰዎች መሰረቁ ተገለፀ፡፡ በኢሳያስ ማስታወቂያ ታትሞ የተተከለው የአቶ መለስ ምስል “በዘመነ ትውልድ ያልተደፈረውን አባይ የደደፈረ ጀግና” የሚል መፈክር የያዘ እንደነበር የድርጅቱ ባለንብረት አቶ ኢሳያስ ለፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ተናግሯል፡፡
Read the rest of this entry

The Nirvana Fallacy of Meles Zenawi’s Separation of Democracy From Economic Development By Tecola W. Hagos,

may, 30,2012

“Man does not live by bread alone…” Matthew 4:4; [Deuteronomy 8:3]

I. Introduction

All over a world, Prime Minister Meles Zenawi is compelling his indeterminate avowal that mercantile expansion is something that is apart from democracy and by prolongation from all forms of amicable interactions (political, ethical, and dignified constraints). As a matter of fact, that is not a novel thought for Meles, for a thought was also reflected in a initial doubt he asked over fifteen years ago during his initial assembly with Prof Samuel Huntington in Addis Ababa, Read the rest of this entry

Further sermon on a Washington DC undressing. By Yilma Bekele

may 30,2012

The Washington DC occurrence with Ato Meles is a pronounce of all Ethiopians in a Diaspora. we found out there is no reason for me to lift a issue, each one we met earlier or after will contend something about it. we have done it a indicate to notice a opposite greeting both live and practical on a Internet. It has been a fascinating week to contend a least. Our sundry response is what got me interested. Read the rest of this entry

መታወቂያችን አማራ ስለሚል ተመርጠን ታሰርን ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ (ፍኖተ ጋዜጣ)

ከሚዛን ተፈሪ ወደ ዲማ ለሥራ ስንሄድ ኬላ ላይ መታወቂያ እየተመለከቱ ሲፈትሹ መታወቂያችን ብሔር በሚለው ቦታ ላይ አማራ ስለሚል መርጠው እስር ቤት ከተቱን፡፡ ሲሉ ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡፡ እነዚህ እስር ቤት ቆይተን ተፈታን የሚሉ ሰዎች እንደሚሉት  “ዲማ በጉልበትህ ሠርተህ የምታገኘው ገንዘብ አለ የሚል መረጃ ስለደረሰን ሥራ ፍለጋ በመጓዝ ላይ ነበርን፡፡ Read the rest of this entry